This Telegram channel serves as a platform for Muslim students in Addis Ababa, fostering connections and discussions among members. It aims to provide support and address issues faced by Ethiopian Muslims in their daily lives.
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ እኛ ሙስሊሞች በሰላታች ቀልድ አናቅም እና ሙስሊም ወንድም እህቶቼ የአዲስ አበባ ሙስሊም ተማሪዎችን አድ በማረግ ተባበሩን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን 🙌 🙌 🕌በተጨማሪም ግሩፕ አላማ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በዲናቸው ላይ ለሚነሱ ማንኛውም ክስተቶች መወያያ እንዲሆን ታስቦ የተዘጋጀ ነው