The Addis Ababa Health Professionals Association aims to enhance the healthcare system in Ethiopia by fostering social, economic, and political engagement among health professionals. The channel serves as a platform for discussions and initiatives related to the improvement of health services in the country.
የአዲስ አበባ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ዓላማ፦ ለሀገራችን የጤና ስርዓት መሻሻል የሚከፍሉትን መስዕዋትነት የሚመጥን የጤና ባለሙያዎችን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ስርዓት እንዲፈጠር ማድረግ ነው።ራዕይ፦ የአዲስ አበባ ጤና ባለሙያዎች ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፓለቲካዊ ችግር ተቀርፎ ማየት