This Telegram channel is dedicated to young adults aged 15 to 29 in Addis Ababa, focusing on personal development and empowerment through various initiatives. It promotes participation in health, economy, education, and civic engagement, while remaining politically neutral and inclusive.
ከፍታ ከ15 እስከ 29 አመት ያሉ ወጣቶችን በማቀፍ የራሳቸውን ጥምረት እዲመሰርቱ በማድረግ አድማሳቸውን በማስፋት ራዕይ ያላቸው ጋር እያጣመረ ከህልማቸው ጋር የሚያገናኝ ነው። ከፍታ በጤና በኢኮኖሚ በትምህርት እንዲሁም በዜግነት ተሳትፎ ይሰራል። ከፍታ ከየትኛውም ፖለቲካ ሐይማኖትና ብሔር ነፃ የሆነ ፕሮጀክት ነው። ኑ አብረን ከፍ እንበል። ለተጨማሪ መረጃ +251910061459