Muada Charity Organization is a nonprofit organization based in Addis Ababa, focused on providing support primarily to children and vulnerable women across the country. The organization engages in various charitable activities aimed at improving the well-being of these groups through dedicated initiatives.
ሙአዳ የበጎ አድራጎት ድርጅት ትልቅ ራእይን በማንገብ መቀመጫዉን አዲስ አበባ አድርጎ በመላዉ ሀገሪቱ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ድርጅት ነዉ በዋናነት የቲም ህፃናት እና አረጋዉያን ሴቶች ላይ ይሰራል እንዲሁም ዘርፈ ብዙ የኸይር ስራዎች ላይ እየሰራን እንገኛለን እርሶም የአቅሞትን በማበርከት አሄራዎትን ያሳምሩ ጥሪያችን ነዉ cbe1000579467529ለበለጠ መረጃ 09471523290960534609