Telegram Description
From Telegram
አላህ በቁርዓን ሲያዘን وذكر فإن الذكرى تنفع المؤمنين ገሥጽም፤ ግሣጼ ምእመናንን ትጠቅማለችና፡፡ ነቢያችን (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ አሉ ከኔ የሰማቹትን አስተላልፉ አንዲትም አንቀፅ(አያ) እንኳን ብትሆን። የዚህ ግሩፕ ዋና አለማዉ ያወቅናትን ትንሽም እዉቀት ብትሆን በማስተላለፍ እንድንለወጥበት ነዉ።
Category
No reviews yet. Be the first to review this group.