The ድሬ ቶጵያ Times Telegram channel aims to address challenges faced by the Dire Dawa community and promote unity through the sharing of information, discussions, and opinions. It serves as a platform for engaging with various topics relevant to the local society and its members.
ይሄ የቴሌ ግራም ቻናል የተከፈተበት የመጀመርያው አላማ እንደ ስያሜው ድሬዳዋችን እና መላው ሀገራችን ላይ የተጋረጠውን ችግር ለማለፍ እና የድሬዳዋን ማህበረሰብ አንድነት ለመጠበቅ ሲባል የተለያዩ መረጃዎችን ፣ ውይይቶችን ፣ አስተያየቶችን እና የውስጥ ለውስጥ አካሄዶችን የምንመካከርበት እና የምንወያይበት ነው። አፄው ነኝ 👑👑 @tedros_IIIከድሬዳዋ💚💛❤️ @satenawdire