This Telegram group serves as a community platform for residents of Bole Bulbula in Addis Ababa, aiming to foster unity and support neighborhood development. It is open to local residents who wish to engage in positive interactions and share information relevant to the area.
ሰላም የቦሌ ቡልቡላ ቤተሰቦች..ይህ ግሩፕ የተከፈተው በቡልቡላ ነዋሪዎች መሐከል አንድነት በማምጣት የአዲስ አበባ ምርጧን ሰፈር ለመፍጠር በማሰብ ነው።🟩🟩🟩🟩🟨🟨🟨🟨🟥🟥🟥🟥#ሕጎች1* ግሩፑ ለቡልቡላና አካባቢው ነዋሪዎች የተዘጋጀ ነው2* አወንታዊ አስተሳሰብ ብቻ ይንፀባረቃል3* ፍቅር ብቻ💝