This Telegram channel serves as a marketplace for residents of Debark and the surrounding areas, including students from Debark University, to buy and sell various goods. It also features job announcements for local employment opportunities.
በዚህ ቻናል በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ እና አካባቢዋ እንዲሁም የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሚፈልጉትን እቃዎች ካሉበት ሁነዉ የሚያዙበትና መግዛት የሚችሉበት ነዉ :: ነጋዴዎችም ምርታቸውን ዕቃቸውን በቀላል መንገድ በድጅታል የሚያስተዋዉቁበት ነው። በተጨማሪም በአካባቢው የሚውጡ የስራ ማስታወቂያዎች ይለቀቅበታል።