Telegram Description
From Telegram
መና የአረጋውያን ና የ አእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከዘር ከሀይማኖት የጸዳ ግብረሰናይ ማእከል ነው። ማእከሉ ከ8 አመት በፊት በ ጎንደር ዮኒቨርስቲ ተማሪዎች አማካኝነት የተመሠረተ ሲሆን እነሱ ያስጀመሩትን በጎ አላማ የጎንደር ማሕበረሰብ ስራየ ብለው ያለምንም ክፍያ በ ማገልገል ይገኛሉ፡ ይምጡ ይጎብኙን ሁሌም እንደምንለው የህሊና እርካታ እናግኝ፡፡ ሠው መርዳት የበጎነት ከፍታ ነው!!!
Category
No reviews yet. Be the first to review this group.