This Telegram channel serves as a support center for elders and individuals dealing with mental illness, providing information and resources in a compassionate environment. Established by students from Gondar University, it aims to assist the Gondar community without any fees.
መና የአረጋውያን ና የ አእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከዘር ከሀይማኖት የጸዳ ግብረሰናይ ማእከል ነው። ማእከሉ ከ8 አመት በፊት በ ጎንደር ዮኒቨርስቲ ተማሪዎች አማካኝነት የተመሠረተ ሲሆን እነሱ ያስጀመሩትን በጎ አላማ የጎንደር ማሕበረሰብ ስራየ ብለው ያለምንም ክፍያ በ ማገልገል ይገኛሉ፡ይምጡ ይጎብኙን ሁሌም እንደምንለው የህሊና እርካታ እናግኝ፡፡ሠው መርዳት የበጎነት ከፍታ ነው!!!