ውድ የግሩፑ አባሎቻችን አሁን ላይ ያለውን የኑሮ ጫና ታሳቢ በማድረግ በባህር ዳርና ዙሪያ፣ በጎንደር ፣ በማርቆስና በመላው አማራ ያለምንም የደላላ ወጪ ሁሉም ሰው ያለልዩነት በአቅሙ መግዛትም ሆነ መሸጥ እንዲችል ተደራራቢ ወጪዎችን ለማቃለለ እና ሰዎች ሀብት እንዲያፈሩ ለማነሳሳት ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀ ነፃ የመገበያያ ግሩፑ ነው።Promotion and scamming are highly prohibited