Al Hidaya The Channel Media Of Sunnah Jama'a is a Telegram channel founded by former students of Hawassa University that shares Islamic teachings, Quranic commentary, and beneficial messages rooted in the Quran and Sunnah. The channel aims to provide religious education and foster a community of Muslims interested in learning and sharing faith‑based content.
ይህ ቻናል ከቁርኣንና ከሐዲሥ በሰለፎች ግንዛቤና አረዳድ የተደገፈ የመንሃጅ ትምህርት የሚሰጥበበት፤ ዱሩሶች፣ ሙሐዶራዎችና መልእክቶች የሚተላለፉበት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምርቃት የቀድሞ ተማሪዎች መስራችነት የተከፈተ ግሩፕ ሲሆን፤ በግሩፑ በሚተላለፉ መልካም ነገሮች ሁሉ ተጠቃሚ መሆን የሁሉም ሙስሊሞች መብት ነው ።