The MWU EvaCS Fellowship is a network for Evangelical students from Meda Welabu University, focusing on fostering connections among Evangelical students across Ethiopia. The fellowship operates under the leadership of the Hawassa Bureau in the Southern region, supporting over 600 members.
የመዳ ወላቡ ዩንቨርስት ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት በኢቫሱ ከሚመሩ የኢትዮዽያ ወንጌላውያን ተማሪዎች አንዱ ነው። በሀገሪቱ ውስጥ ካሉ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት በአራት ክልሎች የተከፋፈሉ ሲሆን የኛም ህብረት በደቡብ ክልል ስር በሀዋሳ ቢሮ እየተመራ ይገኛል። ህብረታችን ከ600 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎችን አቅፎ ይገኛል።📨 ለማንኛውም ሀሳብ ና አስተያየት ⬇️⬇️