Telegram Description
From Telegram
ERM ምስራቃዊ ኢትዮጵያ ዩኔኒ በሰባተኛ ቀን ዓለም አቀፍ አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በደቡብ ኢትዮጵያ ሰበካ ውስጥ የተመሠረተና እየሰራ የሚገኝ ሚንስትር ነው። December 19/2024 G.C በደቡብ ሰበካ ጠቅላላ ጉባኤ ቀርቦ የሚኒስትርውን መተዳደርያ ደንብን በማጽደቅ በፈረንጆቹ 2025 G.C ጀምሮ አስፈላግውን ዝግጅት በማድረግ አገልግሎቱን በይፋ እንድጀምር በሙሉ ድምጽ ወስኖአል። መቀመጫ፦ ሀዋሳ
Category
No reviews yet. Be the first to review this group.