Telegram Description
From Telegram
ይህ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌግራም አገልግሎት ነው መንፈሳዊ ትምህርቶች ያካተተ በሐዋርያት ዘመን ጥምቀተ ክርስትናን በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ አማካይነት ተቀብላለች (የሐዋ 8÷26-36)።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት (ዶግማ) በመጽሐፍ ቅዱስ እና በሱም ላይ በተመሰረቱት በሶስቱ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች በኒቅያ (325 ዓ. ም.)፤ በቁስጥንጥንያ (481 ዓ.ም.) እና በኤፌሶን።
Category
No reviews yet. Be the first to review this group.