Telegram Description
From Telegram
ይህ ግሩፕ ያስፈለገው ስለ ሁለት ምክንያት ነው። የመጀመሪያው በማኅበረ ቅዱሳን የጅማ ማዕከል ጽ/ቤት (ትምህርት እና ስልጠና ማእከል) ግንባታን ለመጨረስ። ሁለተኛው የማኅበረ ቅዱሳን ጅማ ማእከልን አገልግሎት ለማጠናከርና ትውልድ ለመገንባት ነው። ስለዚህ ሁላችንም በገንዘባችን ፣ በጉልበታችን እና በእውቀታችን ማገልገል አለብን።
Category
No reviews yet. Be the first to review this group.