This is the official Telegram channel of the Addis Ababa University Salafi Students Jemea, serving as a platform for university students adhering to Salafi teachings. It shares Quranic and Hadith resources, educational content, and facilitates discussion and practical application of Islamic knowledge within the community.
ይህ ይፋዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ-ሰለፊይ ተማሪዎች "Telegram-Channel" ሲሆን በአላህም እገዛ የቁርዓንና ሀዲስን አስተምህሮ በደጋግ ቀደምቶች ግንዛቤ ለግቢያችን ብሎም ለመላው ማህበረሰብ የሚተላለፍበት ይሆናል። "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡" አት-ተውባህ:119ሀሳብ፣አስተያየት እና ዕርምት👇 ያድርሱን!@aaussjfeedback_bot